ዘዳግም 12:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ነገር ግን ደማቸውን አትብላ፤ ደሙን እንደ ውሃ በመሬት ላይ አፍስሰው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ደሙን ግን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሱት እንጂ አትብሉት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ደሙን ግን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节 |