ቈላስይስ 2:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ትእዛዞቹም “አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ” የሚሉ ናቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 “አትያዝ! አትቅመስ! አትንካ!” እንደሚሉት ዐይነት፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እነርሱም፦ “አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ” የሚሉ ናቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እንዴትስ ይህን አትዳስስ፥ ይህን አትንካ፥ ይህንም አትቅመስ ይሉአችኋል? 参见章节 |