Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 7:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ይህም የሆነው ዮሴፍን የማያውቅ ሌላ ንጉሥ በግብጽ እስከ ነገሠበት ጊዜ ድረስ ነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ከዚያ በኋላ ‘ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ነገሠ።’

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ይህም ዮሴ​ፍን የማ​ያ​ው​ቀው ሌላ ንጉሥ በግ​ብፅ እስከ ነገሠ ድረስ ነበር።

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 7:18
2 交叉引用  

ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ።


አዲሱ ንጉሥ በሕዝባችን ላይ በተንኰል ተነሥቶ አባቶቻችንን ይጨቊናቸው ጀመር፤ ሕፃኖቻቸውም እንዲሞቱና ወደ ውጪ አውጥተው እንዲጥሉአቸው፥ አባቶቻችንን አስገደዳቸው።


跟着我们:

广告


广告