Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 7:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የካህናት አለቃው እስጢፋኖስን “ይህ የተባለው ነገር ልክ ነውን?” ሲል ጠየቀው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ሊቀ ካህናቱም፣ “ይህ የቀረበብህ ክስ እውነት ነውን?” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ሊቀ ካህናቱም “ይህ ነገር እንዲህ ነውን?” አለው፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ሊቀ ካህ​ና​ቱም፥ “በእ​ው​ነት እን​ዲህ ብለ​ሃ​ልን?” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ሊቀ ካህናቱም፦ “ይህ ነገር እንዲህ ነውን?” አለው፤

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 7:1
7 交叉引用  

በዚህ ጊዜ በሸንጎው የተገኙት ሁሉ እስጢፋኖስን ትኲር ብለው ሲመለከቱት ፊቱ እንደ መልአክ ፊት ሆኖ ታያቸው።


እስጢፋኖስም እንዲህ ሲል መለሰ፦ “ወንድሞቼና አባቶቼ ሆይ! እስቲ ስሙኝ! አባታችን አብርሃም በካራን ለመኖር ከመሄዱ በፊት ገና በመስጴጦምያ ሳለ የክብር አምላክ ተገለጠለትና


跟着我们:

广告


广告