ሐዋርያት ሥራ 5:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ጐልማሶች ተነሥተው አስከሬኑን ከፈኑና ወስደው ቀበሩት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ጕልማሶችም ተነሥተው አስከሬኑን ገነዙት፤ ወስደውም ቀበሩት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት፤ አውጥተውም ቀበሩት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ከእነርሱም ጐልማሶች ተነሥተው ገነዙት፤ ተሸክመውም ወስደው ቀበሩት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት አውጥተውም ቀበሩት። 参见章节 |