ሐዋርያት ሥራ 20:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 እነዚህም ሰዎች ወደ ፊት ቀድመውን በጢሮአዳ ጠበቁን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 እነርሱም ቀድመውን ሄደው በጢሮአስ ቆዩን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን። 参见章节 |