ሐዋርያት ሥራ 20:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ከሁሉም ጋር ተንበርክኮ ጸለየ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ይህን ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁሉም ጋራ ጸለየ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ይህንም ከአለ በኋላ ተንበርክኮ አብረውት ካሉት ሁሉ ጋር ጸለየ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። 参见章节 |