ሐዋርያት ሥራ 20:33 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 እኔ የማንንም ብር፥ ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 የማንንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ወርቅም ቢሆን፥ ብርም ቢሆን፥ ልብስም ቢሆን ከእናንተ ከአንዱ ስንኳ አልተመኘሁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤ 参见章节 |