Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 19:41 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

41 ይህንንም ብሎ የተሰበሰቡት ሰዎች እንዲበተኑ አደረገ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

41 ይህን ከተናገረ በኋላም ጉባኤው እንዲበተን አደረገ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

41 ይህንም ብሎ ጉባኤውን ፈታው።

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 19:41
6 交叉引用  

ከባሕሩ መናወጥ የተነሣ የሚያስገመግመውን የማዕበል ድምፅ ጸጥ ታደርጋለህ፤ የሕዝቦችንም ሁከት ዝም ታሰኛለህ።


በሞኞች ጉባኤ ከሚሰማው የአገረ ገዥ የጩኸት ድምፅ ይልቅ በዝግታ የሚነገር የጥበበኛ ቃል ይሻላል።


አለበለዚያ ዛሬ በተደረገው ነገር ‘ሁከት አስነሥተዋል’ ተብለን እንዳንከሰስ ያስፈራል፤ ‘ይህ ብጥብጥ በምን ምክንያት ተነሣ’ ተብለን ብንጠየቅ የምንሰጠው መልስ የለንም”


ሁከቱ ጸጥ ካለ በኋላ ጳውሎስ ምእመናኑን በአንድነት አስጠርቶ በምክር ቃል አጽናናቸው፤ ተሰናብቶአቸውም ወደ መቄዶንያ ሄደ።


跟着我们:

广告


广告