ሐዋርያት ሥራ 15:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 አማኞቹም ደብዳቤውን ባነበቡ ጊዜ በሚያጽናናው መልእክት እጅግ ደስ አላቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ሕዝቡም ካነበቡት በኋላ አበረታታች በሆነው ቃሉ ደስ ተሠኙ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እነርሱም አንብበው እጅግ ደስ አላቸው፥ ተጽናኑም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። 参见章节 |