2 ሳሙኤል 22:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በፊቱ ካለው ነጸብራቅ የተነሣ ጥቅጥቅ ያለ ደመና፥ በረዶና የሚነድ እሳት መጣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በፊቱ ካለው ብርሃን የተነሣ፣ የመብረቅ ብልጭታ ወጣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በፊቱ ካለው ብርሃን የእሳት ፍም ነደደ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በፊቱም ካለው ብርሃን የተነሣ ፍም ተቃጠለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 በፊቱም ካለው ብርሃን የተነሣ ፍም ተቃጠለ። 参见章节 |