2 ዮሐንስ 1:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሰላምታም የሚሰጠው ሰው የክፉ ሥራው ተባባሪ ይሆናል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የሚቀበለው ሰው፣ የክፉ ሥራው ተባባሪ ይሆናልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሰላም የሚለው የክፉ ሥራው ተካፋይ ይሆናል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና። 参见章节 |