1 ነገሥት 9:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ኪራም ለሰሎሞን የላከለት ወርቅ አራት ሺህ ኪሎ ግራም ያኽል የሚመዝን ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በዚያ ጊዜ ኪራም ለንጉሡ መቶ ሃያ መክሊት ወርቅ ልኮለት ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ኪራም ለሰሎሞን የላከለት ወርቅ አራት ሺህ ኪሎ ግራም ያኽል የሚመዝን ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ኪራምም መቶ ሃያ መክሊት ወርቅ ለሰሎሞን አመጣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 ኪራምም መቶ ሃያ መክሊት ወርቅ ለንጉሡ ላከ። 参见章节 |