Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ነገሥት 3:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ሰሎሞን ይህን በመለመኑ ጌታ ደስ አለው፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ ጌታን ደስ አሰኘው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ሰሎ​ሞ​ንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፥ ነገሩ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ አሰ​ኘው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፤ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው።

参见章节 复制




1 ነገሥት 3:10
4 交叉引用  

እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “ለራስህ ረጅም ዕድሜ ወይም ሀብት ለማግኘት ወይም ጠላቶችህ እንዲጠፉልህ መመኘት ሳይሆን በትክክለኛ ፍርድ ማስተዳደር የምትችልበትን ጥበብ ስለ ጠየቅህ፥


ስለዚህ ክፉውንና በጎውን በመለየት ሕዝብህን በትክክለኛ ፍርድ ለመምራት የሚያስችለኝን ጥበብ ስጠኝ፤ ይህ ካልሆነ ግን ታላቅ ሕዝብህን እንዴት ልመራ እችላለሁ?”


እግዚአብሔር ኃጢአተኞች የሚያቀርቡለትን መሥዋዕት ይጸየፋል፤ የልበ ቅኖች ጸሎት ግን ደስ ያሰኘዋል።


እርሱ ጊዜያትንና ወራትን ያፈራርቃል፤ ነገሥታትን ወደ ዙፋን ያወጣል፤ ከዙፋንም ያወርዳል፤ ጥበብን ለጠቢባን፥ ዕውቀትንም ለአስተዋዮች የሚሰጥ እርሱ ነው።


跟着我们:

广告


广告