1 ነገሥት 18:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 አሁን አንተ ግን ኤልያስ ተገኝቶአል ብለህ ለጌታህ ንገር ትለኛለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 አሁን ግን አንተ ወደ ጌታዬ ሄጄ፣ ‘ኤልያስ እዚህ አለልህ’ እንድለው ትፈልጋለህ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አሁን አንተ ግን ኤልያስ ተገኝቶአል ብለህ ለጌታህ ንገር ትለኛለህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አሁንም፥ እነሆ፦ ሂድ፥ ኤልያስ አለ ብለህ ለጌታህ ንገር ትለኛለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 አሁንም፥ እነሆ ‘ሂድ፤ ኤልያስ ተገኘ ብለህ ለጌታህ ንገር፤’ ትለኛለህ። 参见章节 |