1 ቆሮንቶስ 9:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 “የሐዋርያነት መብት የለህም” ብለው የሚተቹኝ ቢኖሩ የምሰጠው መልስ ይህ ነው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ለሚመረምሩኝ የምሰጠው መልስ ይህ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ለሚመረምሩኝ መልሴ ይህ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ለሚከራከሩኝ መልሴ እንዲህ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3-4 ለሚመረምሩኝ መልሴ ይህ ነው። ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን? 参见章节 |