1 ቆሮንቶስ 15:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ተሸንፎ በመጨረሻ የሚደመሰሰው ጠላት ሞት ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሚደመሰሰውም የመጨረሻው ጠላት ሞት ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የሚደመሰሰው የመጨረሻው ጠላት ሞት ነው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ከዚያ በኋላ የመጨረሻው ጠላት ይሻራል፤ ይኸውም ሞት ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የኋለኛው ጠላት የሚሻረው ሞት ነው፤ 参见章节 |