1 ቆሮንቶስ 11:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 በራሳችን ላይ ፈርደን ቢሆን ኖሮ ባልተፈረደብንም ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ራሳችንን ብንመረምር ግን ባልተፈረደብን ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 በራሳችን ላይ ብንፈርድ ኖሮ ግን ባልተፈረደብንም ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እኛ በራሳችን ብንፈርድ ኖሮ ባልተፈረደብንም ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ራሳችንን ብንመረምር ግን ባልተፈረደብንም ነበር፤ 参见章节 |