Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ቆሮንቶስ 11:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እናንተም እኔን ምሰሉ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 እኔ የክርስቶስን ምሳሌ እንደምከተል እናንተም የእኔን ተከተሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 እኔ ክር​ስ​ቶ​ስን እን​ደ​ም​መ​ስ​ለው እኔን ምሰሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።

参见章节 复制




1 ቆሮንቶስ 11:1
9 交叉引用  

እኔ ሁሉም እንዲድኑ የሌሎችን ጥቅም እንጂ የራሴን ጥቅም ሳልፈልግ ሰውን ሁሉ በማደርገው ነገር ሁሉ እንደማስደስት እናንተም እንዲሁ አድርጉ።


ስለዚህ የእኔን ምሳሌነት እንድትከተሉ እለምናችኋለሁ።


ወንድሞች ሆይ! የእኔን ምሳሌነት ለመከተል ተባበሩ፤ የእኛንም ምሳሌነት የሚከተሉትን ሁሉ ልብ ብላችሁ ተመልከቱ።


ብዙ መከራ ቢደርስባችሁም እንኳ ከመንፈስ ቅዱስ በተገኘ ደስታ አማካይነት ቃሉን ተቀብላችሁ የእኛንና የጌታ ኢየሱስን አርአያ የምትከተሉ ሆናችኋል።


እንዲህም ያደረግነው እናንተ የእኛን ምሳሌነት እንድትከተሉ ብለን ነው እንጂ ከእናንተ ርዳታ ለማግኘት መብት ሳይኖረን ቀርቶ አይደለም።


የምንመኘውም በእምነትና በትዕግሥት ጸንተው ተስፋ የተሰጣቸውን ነገር የሚወርሱትን ሰዎች እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንድትሆኑ አይደለም።


跟着我们:

广告


广告