1 ዜና መዋዕል 7:38 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 የዬቴር ዘሮች ይፉኔ፥ ፒስፓና አራ ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም38 የዬቴር ወንዶች ልጆች፤ ዮሮኒ፣ ፊስጳ፣ አራ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 የዬቴር ልጆች ዮሮኒ፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 የዬቴርም ልጆች፤ ያፊና፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 የዬቴር ልጆች ዮፎኒ፥ ፊስጳ፥ አራ ነበሩ። 参见章节 |