1 ዜና መዋዕል 6:81 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም81 ሐሴቦንና ያዕዜር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም81 ሐሴቦንና ኢያዜርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)81 ሐሴቦንና መሰማሪያዋ፥ ኢያዜርና መሰማሪያዋ ተሰጣቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)81 ሐሴቦንና መሰማሪያዋ፥ ኢያዜርና መሰማሪያዋ ተሰጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)81 ሐሴቦንና መሰምርያዋ፥ ኢያዜርና መሰማርያዋ ተሰጡ። 参见章节 |