1 ዜና መዋዕል 6:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሌዊ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም ጌርሾን፥ ቀዓትና መራሪ ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 የሌዊ ልጆች፤ ጌርሶን፣ ቀዓት እና ሜራሪ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ። 参见章节 |