1 ዜና መዋዕል 2:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሑርም ኡሪ የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ኡሪም ባጽልኤል ተብሎ የሚጠራውን ወንድ ልጅ ወለደ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ሑር ኡሪን ወለደ፤ ኡሪም ባስልኤልን ወለደ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሆርም ኡሪን ወለደ፥ ኡሪም ባስልኤልን ወለደ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ኦርም ኡሪን ወለደ፥ ኡሪም ባስልኤልን ወለደ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ሆርም ኡሪን ወለደ፤ ኡሪም ባስልኤልን ወለደ። 参见章节 |