Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 1:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 አብርሃም ይስሐቅንና እስማኤልን ወለደ፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ ይሥሐቅ፣ እስማኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 የአብርሃምም ልጆች፤ ይስሐቅና እስማኤል ናቸው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 የአ​ብ​ር​ሃ​ምም ልጆች፤ ይስ​ሐቅ፥ ይስ​ማ​ኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 የአብርሃምም ልጆች ይስሐቅ እና እስማኤል ናቸው።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 1:28
10 交叉引用  

እግዚአብሔር ግን አብርሃምን “ስለ ልጁና ስለ አገልጋይቱ ስለ አጋር አትጨነቅ፤ ዘር የሚወጣልህ በይስሐቅ በኩል ስለ ሆነ ሣራ የምትልህን ሁሉ አድርግ፤


የሣራ አገልጋይ ግብጻዊትዋ አጋር ለአብርሃም የወለደችለት እስማኤል፥


የአብርሃም ልጅ የይስሐቅ ታሪክ ይህ ነው፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ።


በኋላ አብርሃም የተባለውን አብራምን ያጠቃልላል።


የእስማኤል ልጆች በእስማኤል በኵር ልጅ ስም የተጠራው ነባዮት፥ ቄዳር፥ አድበኤል፥ ሚብሣም፥ ሚሽማዕ፥ ዱማ፥ ማሣ፥ ሐዳድ፥ ቴማ፥


የአብርሃም ልጅ ይስሐቅ፥ ዔሳውንና ያዕቆብን ወለደ፤


跟着我们:

广告


广告