Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 1:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 በኋላ አብርሃም የተባለውን አብራምን ያጠቃልላል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 አብርሃም የተባለ አብራም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 አብ​ር​ሃም የተ​ባ​ለው አብ​ራም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 አብርሃም የተባለ አብራም።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 1:27
6 交叉引用  

የብዙ ሕዝቦች አባት ስለማደርግህም ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ አብራም መሆኑ ቀርቶ አብርሃም ይሆናል።


ሰሩግን፥ ናኮርን፥ ታራንና


አብርሃም ይስሐቅንና እስማኤልን ወለደ፤


የባቢሎን ክፍል ከሆነችው ዑር፥ አብራምን መርጠህ ያመጣኸው፥ ስሙንም አብርሃም ያልከው፥ አንተ እግዚአብሔር አምላክ ነህ።


ኢያሱም ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ ‘ከብዙ ዘመናት በፊት የቀድሞ አባቶቻችሁ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ ባዕዳን አማልክትን በማምለክ ይኖሩ ነበር፤ ከነዚያም አባቶች አንዱ የአብርሃምና የናኮር አባት ታራ ነበር፤


跟着我们:

广告


广告