3 ዓለምን በቅድስና ለመግዛት፥ ፍትሕንም ለመጠበቅ፥ በነፍስ ታማኝነት ያልተዛባ ፍርድ ለመስጠት፥
3 ዓለሙንም በቸርነትና በጽድቅ እንዲሠራራ፥ በቅን ልቡናም እንዲፈርድ ያደረግኸው፥