1 የጻድቃን ነፍሶች በእግዚአብሔር እጅ ናቸው፤ ሥቃይ ከቶ አይነካቸውም፤
1 የጻድቃን ነፍስ ግን በእግዚአብሔር እጅ ናት፤ መከራም አያገኛቸውም።