11 በዚህም ቅርብም ያሉት ሩቅ የመከራውን ገፈት እኩል ቀምሰውታል።
11 እነዚህንም እንደሚቀጣ አባት ገሠጽኻቸው። እነዚያን ግን ርኅራኄ እንደሌለው ንጉሥ ተከትለህ ቀጣኻቸው።