Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ከዚህ በኋላ ራጉኤል ልጁን ሣራን ጠራትና መጣች፤ በእጇም ያዛትና ለጦብያ እንዲህ በማለት ሰጠው “ለአንተ ሰጥቼሃለሁ፤ ሕጉና በሙሴ መጽሐፍ የተጻፈው ውሳኔ ሚስት አድርጎ ሰጥቶሃል፤ ውሰዳት፥ ወደ አባትህም ቤት በደኅና አድርሳት፤ የሰማይ አምላክ በሰላም ያድርሳችሁ።”

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ራጉ​ኤ​ልም አለው፥ “ከአ​ሁን ጀምሮ እንደ ሥር​ዐቱ ውሰ​ዳት፤ አንተ ወን​ድሟ ነህና፥ እር​ሷም እኅ​ትህ ናትና፤ ይቅር ባይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሚ​በ​ጀ​ውን ያከ​ና​ው​ን​ላ​ችሁ።”

参见章节 复制




መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:12
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告