Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明

መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ልጄ ሆይ ድሆች በመሆናችን አትፍራ፤ እግዚአብሔርን ከፈራህና ከኃጢአት ሁሉ ከራቅክ፥ ጌታ አምላክህን ደስ የሚያሰኘው ነገር ሁሉ ካደረግህ ብዙ ሀብት አለህ።”

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ልጄ ሆይ! ከድ​ህ​ነት የተ​ነሣ አት​ፍራ። ድሆች ባንተ ዘንድ ብዙ በረ​ከ​ትን ይቀ​በ​ላ​ሉና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ብት​ፈ​ራው ከኀ​ጢ​አ​ትም ሁሉ ብት​ርቅ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ውን ሥራ በፊቱ ብታ​ደ​ርግ ብዙ በረ​ከት ባንተ ዘንድ ይኖ​ራል።”

参见章节 复制




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:21
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告