本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ጦቢት 4:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 አንተም ልጄ ሆይ ወንድሞችህን ውደድ፥ በወንድሞችህ፥ በሕዝብህ ልጆች ላይ አትታበይ፥ ከእነሱ መካከል ሚስት ምረጥ፤ ትዕቢት ጥፋትና ትልቅ ጭንቀት ያመጣልና፥ ስንፍናም ውድቀትንና ድህነትን ያመጣልና፥ የረኃብ እናት ስንፍና ናትና። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 አሁንም ልጄ ሆይ፥ ባልንጀራህን ውደድ፤ በባልንጀራህ፥ በወገኖችህ ወንዶች ልጆችና በወገኖችህ ሴቶች ልጆች ልብህን አታስታብይ፤ ከእነርሱም ወገን ሚስት አግባ። ትዕቢት ባለችበት ዘንድ ውርደት አለችና፥ ብዙ ሁከትም አለና፤ ስንፍናም ባለችበት ዘንድ ችግር አለች፤ ታላቅ ድህነትም አለ፤ ስንፍና የረኃብ እናት ናትና። 参见章节 |