ማሕልየ መሓልይ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 እነሆ፥ ክረምት አለፈ፥ ዝናቡም አልፎ ሄደ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እነሆ! ክረምቱ ዐለፈ፤ ዝናቡም አባርቶ አበቃ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እነሆ፥ ክረምቱ አልፎአል፤ ዝናቡም ቆሞአል፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 እነሆ፥ ክረምቱ ዐለፈ፥ ዝናሙም አልፎ ሄደ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 እነሆ፥ ክረምት አለፈ፥ ዝናቡም አልፎ ሄደ። 参见章节 |