本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ሲራክ 38:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ሠራተኞችና የእጅ ባለሙያዎችም፥ ቀን ከሌት ይደክማሉና እንዲሁ ናቸው። ማኀተሞች የሚቀርጹ፥ አዳዲስ ንድፋቸውንም መልሰው የሚቀርጹ፥ ሥራቸውንም ለማጠናቀቅ ሌትም የሚሠሩ፤ ባተሌዎች በመሆናቸው ጥበብን ለመቅሰም ጊዜ አይኖራቸውም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሌሊቱ ቀን የሚሆንባቸው ጠራቢና የጠራቢዎች አለቃ፥ የማኅተም ቅርጽ የሚቀርጹና የሚያለዝቡ ሰዎች እንደ እርሱ ናቸው፤ እነዚህም አሳባቸው ሁሉ በየመልኩ መስለው ይሠሩ ዘንድ ነው፤ ምክራቸውም ሁሉ ማኅተሙን ማለዘብን ይጠነቀቁ ዘንድ ነው፤ ትጋታቸውም ሥራቸውን ይፈጽሙ ዘንድ ነው። 参见章节 |