5 ወርቅ በእሳት እንደሚፈተነው ሁሉ፥ በእግዚአብሔር የተመረጡ ሰዎችም የሚፈተኑት በውርደት ምድጃ ነው።
5 ወርቅን በእሳት ይፈትኑታልና፥ ጻድቅንም ሰው በመከራ ይፈትኑታልና።