ሮሜ 3:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 “በዐይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “በዐይናቸው ፊት ፈሪሀ እግዚአብሔር የለም።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔርን ከቶ አይፈሩም።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 በዐይኖቻቸውም ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።” 参见章节 |