ሮሜ 12:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 የሚያሳድዱአችሁን መርቁ፤ መርቁ እንጂ አትርገሙ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 የሚያሳድዷችሁን መርቁ፤ መርቁ እንጂ አትርገሙ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የሚያሳድዱአችሁንም መርቁ፤ መርቁአቸው እንጂ አትርገሙአቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የሚያሳድዱአችሁን መርቁ፤ መርቁ እንጂ አትርገሙ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 የሚያሳድዱአችሁን መርቁ፥ መርቁ እንጂ አትርገሙ። 参见章节 |