ራእይ 21:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርሷ ያመጣሉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሕዝቦች ግርማና ክብር ወደ እርሷ ይገባል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የመንግሥታት ገናናነትና ክብር ወደ እርስዋ ይገባሉ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። 参见章节 |