ራእይ 20:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ሺሑም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ሺህ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፥ 参见章节 |