መዝሙር 91:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በዐይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ቅጣት ታያለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤ የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ክፉዎች ሲቀጡ በዐይንህ ታያለህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 አቤቱ፥ አንተ ግን ለዘለዓለም ልዑል ነህ፤ 参见章节 |