መዝሙር 90:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 እኛ በቁጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 በቍጣህ አልቀናልና፤ በመዓትህም ደንግጠናል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 እኛ በቊጣህ ጠፍተናል፤ በመዓትህም ደንግጠናል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በአጠገብህ ሺህ፥ በቀኝህም ዐሥር ሺህ ይወድቃሉ፤ ወደ አንተ ግን አይቀርቡም። 参见章节 |