Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 89:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 ልጆቹ ግን ሕጌን ቢተዉ፥ በፍርዴም ባይሄዱ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ሥርዐቴን ቢጥሱ፣ ትእዛዜንም ባያከብሩ፣

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 ድንጋጌዎቼን ቢተላለፉና ትእዛዞቼን ባይጠብቁ፥

参见章节 复制




መዝሙር 89:31
5 交叉引用  

ከአንተ በፊት ካስወገድሁት ከሳኦል ምሕረቴን እንዳራቅሁ ከእርሱ ግን አላርቅም።


ነገር ግን አንተ ወይም ዘሮችህ እኔን መከተል ትታችሁ የሰጠኋችሁን ሕጎችና ትእዛዞች ባትፈጽሙና ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥


በአንተ ላይ ታላቅ ክፋት ሠርተናል፤ ለአገልጋይህ ለሙሴ ያዘዝኸውን ሕጎች፥ ትእዛዛትና ፍርድ አልጠበቅንም።


አይለወጡምና፥ እግዚአብሔርንም አልፈሩትምና ከጥንት ጀምሮ የነበረ እግዚአብሔር ሰምቶ ያጐሰቁላቸዋል።


ጌታን ትታችሁ እንግዶችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካም ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፥ ያጠፋችኋልም።”


跟着我们:

广告


广告