Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 83:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 ለዘላለም ይፈሩ፤ ይታወኩም፤ በውርደትም ይጥፉ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ዐፍረው ለዘለዓለም ተስፋ እንዲቈርጡ አድርግ፤ ተዋርደውም እንዲጠፉ አድርግ።

参见章节 复制




መዝሙር 83:17
4 交叉引用  

የሚከሱኝ እፍረትን ይልበሱ፥ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።


በመከራዬ ደስ የሚላቸው ይፈሩ፥ በአንድነትም ይጐስቁሉ፥ በእኔ ላይ የሚታበዩ እፍረትንና ጉስቁልናን ይልበሱ።


ነፍሴን ሊያጠፉ የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቁሉም፥ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይዋረዱ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ።


跟着我们:

广告


广告