መዝሙር 73:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ሁልጊዜም የተገረፍሁ ሆንሁ፥ መሰደቤም በማለዳ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ቀኑን ሙሉ ተቀሠፍሁ፤ ጧት ጧትም ተቀጣሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ቀኑን ሙሉ ተሠቃየሁ፤ በየማለዳውም ተቀጣሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 አንተም የዘንዶውን ራሶች ቀጠቀጥህ፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብም ምግባቸውን ሰጠሃቸው። 参见章节 |