መዝሙር 68:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት የምስጋና መዝሙር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እግዚአብሔር ይነሣ፤ ጠላቶቹ ይበተኑ፤ የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እግዚአብሔር ይነሣ! ጠላቶቹም ይበተኑ! የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ! 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 አቤቱ፥ ውኃ እስከ ነፍሴ ደርሶብኛልና አድነኝ። 参见章节 |