Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 66:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ወደ ወጥመድ አገባኸን፥ በጀርባችንም መከራን አኖርህ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ወደ ወጥመድ አገባኸን፤ በጀርባችንም ሸክም ጫንህብን።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 በወጥመድ አጠመድከን፤ ከባድ ሸክምንም ጫንክብን።

参见章节 复制




መዝሙር 66:11
7 交叉引用  

እንግዲህ እግዚአብሔር ጥፋተኛ እንዳደረገኝ፥ በመረቡም እንደ ከበበኝ እወቁ።


ሜም። ከላይ እሳትን ወደ አጥንቴ ሰደደ በረታችበትም፥ ለእግሬ ወጥመድ ዘረጋ ወደ ኋላም መለሰኝ፥ አጠፋኝም ቀኑንም ሁሉ አደከመኝ።


መረቤንም በእርሱ ላይ እዘረጋለሁ፥ በወጥመዴም ይያዛል፥ ወደ ከለዳውያን ምድር ወደ ባቢሎን አመጣዋለሁ፥ ሆኖም አያያትም በዚያም ይሞታል።


በመሄድ ላይ ሳሉ መረቤን በላያቸው እዘረጋለሁ፤ እንደ ሰማይ ወፎች አወርዳቸዋለሁ፤ በጉባኤያቸው ላይ እንደተላለፈው እገሥጻቸዋለሁ።


ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።’


ጌታ ሆይ፥ ሀብቱን ባርክ፥ የእጁንም ሥራ ተቀበል፤ የጠላቱን አከርካሪ ስበር፤ የሚጠሉትም ዳግመኛ አይነሡ።”


跟着我们:

广告


广告