Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 60:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ወደ ጽኑ ከተማ ማን ይወስደኛል? ማንስ እስከ ኤዶምያስ ይመራኛል?”

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 በጠላት ላይ ድልን አቀዳጀን፤ የሰው ርዳታ ከንቱ ነውና።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 የሰው ርዳታ ከንቱ ነው። ስለዚህ ጠላቶቻችንን ድል እንድናደርግ አንተ እርዳን።

参见章节 复制




መዝሙር 60:11
8 交叉引用  

አቤቱ፥ የጣልኸን አንተ አይደለህምን? አምላክ ሆይ፥ ከሠራዊታችን ጋር መውጣት አቆምህ።


እርሱም እስራኤልን ከበደሉ ሁሉ ያድነዋል።


ማዳን በማይችሉ በአለቆች፥ በሰው ልጅ፥ አትታመኑ።


አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።


ለመዘምራን አለቃ፥ ስለ ኤዶታም፥ የዳዊት መዝሙር


የግብጽ እርዳታ ከንቱና ምንም ነው፤ ስለዚህ ስሙን፦ “በቤት የሚቀመጥ ረዓብ” ብዬ ጠርቼዋለሁ።


ግብጻውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ ጌታ እጁን በሚዘረጋ ጊዜ፥ ረጂው ይሰናከላል ተረጂውም ይወድቃል፥ ሁሉም በአንድ ላይ ይጠፋሉ።


跟着我们:

广告


广告