መዝሙር 50:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ከቤትህ ፍሪዳን ከመንጋህም አውራ ፍየልን አልወስድም፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 እኔ ግን ኰርማህን ከበረት፣ ፍየሎችህንም ከጕረኖ የምፈልግ አይደለሁም፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 እንዲሁም ከበረትህ ኰርማዎችን፥ ከጒሮኖህም አውራ ፍየሎችን ልወስድብህ አልፈልግም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ከኀጢአቴ ፊትህን መልስ፥ በደሌንም ሁሉ ደምስስልኝ። 参见章节 |