Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 50:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ከቤትህ ፍሪዳን ከመንጋህም አውራ ፍየልን አልወስድም፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 እኔ ግን ኰርማህን ከበረት፣ ፍየሎችህንም ከጕረኖ የምፈልግ አይደለሁም፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 እንዲሁም ከበረትህ ኰርማዎችን፥ ከጒሮኖህም አውራ ፍየሎችን ልወስድብህ አልፈልግም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ከኀ​ጢ​አቴ ፊት​ህን መልስ፥ በደ​ሌ​ንም ሁሉ ደም​ስ​ስ​ልኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 50:9
6 交叉引用  

መሥዋዕትንና ቁርባንን አልወደድህም፥ የሚሰማ ጆሮ ሰጠኸኝ፥ የሚቃጠለውንና ስለ ኃጢአት የሚቀርበውን መሥዋዕት አልፈለግህም።


የእግዚአብሔርን ስም በዝማሬ አመሰግናለሁ፥ በምስጋናም ከፍ ከፍ አደርገዋለሁ።


እርሱም ሕይወትንና እስትንፋስን ሁሉንም ለሁሉ ይሰጣልና፥ አንዳች እንደሚጎድለው በሰው እጅ አይገለገልም።


跟着我们:

广告


广告