መዝሙር 49:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አሕዛብ ሁላችሁ፥ ይህን ስሙ፥ በዓለም የምትኖሩትም ሁላችሁ፥ አድምጡ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ዝቅተኞችና ከፍተኞች፣ ባለጠጎችና ድኾች ይህን በአንድነት ስሙ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ከፍተኞችና ዝቅተኞች፥ ሀብታሞችና ድኾች ስሙ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከክብሩ ውበት ከጽዮንም፥ 参见章节 |