መዝሙር 47:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 አምላክ በእልልታ፥ ጌታ በመለከት ድምፅ ዐረገ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 አምላካችንን አወድሱት፤ አወድሱት፤ ንጉሣችንን አወድሱት፤ አወድሱት፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ! ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ! 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 መንቀጥቀጥም ያዛቸው፥ እንደ ወላድም በዚያ አማጡ። 参见章节 |