መዝሙር 38:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አቤቱ፥ በቁጣህ አትቅሠፈኝ፥ በመዓትህም አትገሥጸኝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ፍላጻዎችህ ወግተውኛልና፤ እጅህም ተጭናኛለች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በፍላጻዎችህ ወግተኸኛል፤ በብርቱ እጅህም መተኸኛል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ዝም አልሁ ራሴንም አዋረድሁ፥ ለበጎ ነገርም ዝም አልሁ፥ ቍስሌም ታደሰብኝ። 参见章节 |